11 እግዚአብሔር ሆይ፤ በሰማይናበምድር ያለው ሁሉ የአንተ ነውና፤ታላቅነት፣ ኀይል፣ ክብርና ግርማ የአንተ ነው። እግዚአብሔር ሆይ፤ መንግሥትም የአንተ ነው፤አንተም እንደ ራስ ከሁሉ በላይ ከፍ ከፍ ያልህ ነህ።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ 1 ዜና መዋዕል 29
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ 1 ዜና መዋዕል 29:11