17 አምላኬ ሆይ፤ ልብን እንደምትመረምርና ቅንነትን እንደምትወድ ዐውቃለሁ፤ እኔም ይህን ሁሉ የሰጠሁት በበጎ ፈቃድና በቀና መንፈስ ነው። አሁንም በዚህ ያለው ሕዝብህ በበጎ ፈቃዱ እንዴት እንደ ሰጠ አይቻለሁ።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ 1 ዜና መዋዕል 29
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ 1 ዜና መዋዕል 29:17