5 በሰማርያ የሚኖረው ሕዝብ፣በቤትአዌን ስላለው የጥጃ ጣዖት ይፈራል፤ሕዝቡም ያለቅስለታል፤በክብሩ እጅግ ደስ ያላቸው ሁሉ፣አመንዝራ ካህናትም እንደዚሁ ያለቅሱለታል፤በምርኮ ከእነርሱ ተወስዶአልና።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ሆሴዕ 10
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ሆሴዕ 10:5