11 ይሁዳ አልታመነም፤ በእስራኤልና በኢየሩሳሌምም አስጸያፊ ነገር ተፈጽሞአል፤ ይሁዳ የባዕድ አምላክ ሴት ልጅ በማግባት እግዚአብሔር የሚወደውን መቅደስ አርክሶአል።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ሚልክያስ 2
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ሚልክያስ 2:11