ሚልክያስ 2:9

መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም

9“ስለዚህ በመንገዴ ስላልሄዳችሁና በትምህርታችሁም አድልዎ ስላደረጋችሁ፣ በሰዎች ሁሉ ፊት እንድትናቁና እንድትዋረዱ አድርጌአችኋለሁ።”

ሚልክያስ 2:9 — NASV