14 የነቢያቶችሽ ራእይ፣ሐሰትና ከንቱ ነው፤ምርኮኛነትሽን ለማስቀረት፣ኀጢአትሽን አይገልጡም።የሚሰጡሽም የትንቢት ቃል፣የሚያሳስትና ከመንገድ የሚያወጣ ነው።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ሰቆቃወ 2
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ሰቆቃወ 2:14