ነህምያ 2:5

መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም

5ለንጉሡም፣ “ንጉሡን ደስ የሚያሰኘው ቢሆንና ባሪያህ በፊትህ ሞገስ ቢያገኝ፣ እንደ ገና እንድሠራት አባቶቼ ወደ ተቀበሩባት ወደ ይሁዳ ከተማ እንድሄድ ይፈቀድልኝ” አልሁት።

ነህምያ 2:5 — NASV