ዮናስ 4:8 NASV

8 ፀሓይ ስትወጣ፣ እግዚአብሔር የሚያቃጥል የምሥራቅ ነፋስ አመጣ፤ ፀሓዩም የዮናስን ራስ አቃጠለ፤ እርሱም ተዝለፈ ለፈ፤ መሞትም ፈልጎ፣ “ከመኖር መሞት ይሻለኛል” አለ።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ዮናስ 4

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ዮናስ 4:8