16 ስለዚህ ንጉሡ ትእዛዝ ሰጠ፤ እነርሱም ዳንኤልን አመጡት፤ ወደ አንበሶችም ጒድጓድ ጣሉት። ንጉሡም ዳንኤልን፣ “ሁል ጊዜ የምታመልከው አምላክህ ያድንህ” አለው።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ዳንኤል 6
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ዳንኤል 6:16