10 የጌታ ቀን ግን እንደ ሌባ ይመጣል፤ በዚያች ቀን ሰማያት በታላቅ ድምፅ ያልፋሉ፤ የሰማይም ፍጥረት በእሳት ይጠፋል፤ ምድርና በእርሷም ላይ ያለ ነገር ሁሉ ይቃጠላል።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ 2 ጴጥሮስ 3
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ 2 ጴጥሮስ 3:10