27 አጵሎስ ወደ አካይያ ለመሄድ በፈለገ ጊዜ፣ ወንድሞች አበረታቱት፤ በዚያ የነበሩት ደቀ መዛሙርትም እንዲቀበሉት ደብዳቤ ጻፉለት። እዚያም በደረሰ ጊዜ ከጸጋው የተነሣ አምነው ለነበሩት ትልቅ ረዳት ሆናቸው፤
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ሐዋርያት ሥራ 18
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ሐዋርያት ሥራ 18:27