2 የጌታን መንገድ የሚከተሉትን ወንዶችንም ሆኑ ሴቶችን በዚያ ካገኘ አስሮ ወደ ኢየሩሳሌም ለመውሰድ እንዲችል፣ በደማስቆ ለነበሩት ምኵራቦች ደብዳቤ እንዲሰጠው ሊቀ ካህናቱን ለመነው።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ሐዋርያት ሥራ 9
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ሐዋርያት ሥራ 9:2