17 ከዚያ ተነሥቶ መንገዱን ሲጀመር፣ አንድ ሰው ወደ እርሱ እየሮጠ መጣ፤ በፊቱም በጒልበቱ ተንበርክኮ፣ “ቸር መምህር ሆይ፤ የዘላለምን ሕይወት ለመውረስ ምን ማድረግ ይገባኛል” አለው።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ማርቆስ 10
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ማርቆስ 10:17