37 ተመልሶም ሲመጣ ደቀ መዛሙርቱን ተኝተው አገኛቸው፤ ጴጥሮስንም እንዲህ አለው፣ “ስምዖን ሆይ፣ ተኝተሃልን? አንድ ሰዓት እንኳ ነቅተህ መጠበቅ አቃተህ?
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ማርቆስ 14
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ማርቆስ 14:37