25 እርሱም፣ “ይከፍላል እንጂ” አላቸው።ጴጥሮስ ወደ ቤት እንደ ገባ ኢየሱስ በቅድሚያ፣ “ስምዖን፤ የምድር ነገሥታት ግብር ወይም ቀረጥ የሚቀበሉት ከራሳቸው ልጆች ወይስ ከሌሎች ይመስልሃል?” አለው።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ማቴዎስ 17
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ማቴዎስ 17:25