ማቴዎስ 3:10 NASV

10 እነሆ፤ ምሣር የዛፎችን ሥር ሊቈርጥ ተዘጋጅቶአል፤ መልካም ፍሬ የማያፈራ ዛፍ ሁሉ ይቈረጣል፤ ወደ እሳትም ይጣላል።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ማቴዎስ 3

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ማቴዎስ 3:10