ኤፌሶን 3:4

መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም

4እንግዲህ ይህን ስታነቡ፣ የክርስቶስን ምስጢር እንዴት እንደ ማስተውል ለመረዳት ትችላላችሁ።

ኤፌሶን 3:4 — NASV