ኤፌሶን 3:5

መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም

5ይህም ምስጢር አሁን ለቅዱሳኑ ሐዋርያትና ነቢያት የተገለጠውን ያህል ባለፉት ዘመናት ለነበሩ ሰዎች አልተገለጠም ነበር።

ኤፌሶን 3:5 — NASV