ኤፌሶን 5:3 NASV

3 ማንኛውም የዝሙት ወይም የርኵሰት ወይም የስስት ነገር ከቶ በመካከላችሁ አይነሣ፤ ይህ ቅዱስ ለሆነው ለእግዚአብሔር ሕዝብ አይገባምና።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ኤፌሶን 5

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ኤፌሶን 5:3