ኤፌሶን 5:3

መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም

3ማንኛውም የዝሙት ወይም የርኵሰት ወይም የስስት ነገር ከቶ በመካከላችሁ አይነሣ፤ ይህ ቅዱስ ለሆነው ለእግዚአብሔር ሕዝብ አይገባምና።

ኤፌሶን 5:3 — NASV