12 ማጣትን ዐውቀዋለሁ፤ ማግኘትንም ዐውቀዋለሁ። ብጠግብም ሆነ ብራብም፣ ባገኝም ሆነ ባጣ በማንኛውም ሆነ በየትኛውም ሁኔታ ያለኝ ይበቃኛል የማለትን ምስጢር ተምሬአለሁ።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ፊልጵስዩስ 4
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ፊልጵስዩስ 4:12