7 በታላቅ ድምፅም፣ “እግዚአብሔርን ፍሩ፤ ክብርም ስጡት፤ ምክንያቱም የፍርዱ ሰዓት ደርሶአል፤ ሰማይንና ምድርን፣ ባሕርንና የውሃ ምንጮችን ለፈጠረው ስገዱ” አለ።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ራእይ 14
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ራእይ 14:7