24 ካህናቱ ሰበኒያ፣ ኢዮሣፍጥ፣ ናትናኤል፣ ዓማሣይ፣ ዘካርያስ፣ በናያስና አልዓዛር በእግዚአብሔር ታቦት ፊት መለከት ይነፉ ነበር። ዖቤድኤዶምና ይሒያ ደግሞ የታቦቱ በር ጠባቂዎች ነበሩ።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ 1 ዜና መዋዕል 15
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ 1 ዜና መዋዕል 15:24