40 የኡላም ልጆች በቀስት መንደፍ የሚችሉ ብርቱ ተዋጊዎች ነበሩ፤ እነርሱም ባጠቃላይ ቍጥራቸው አንድ መቶ ሃምሳ ወንዶች ልጆችና የልጅ ልጆች ነበሩአቸው፤ እነዚህ ሁሉ የብንያም ትውልዶች ነበሩ።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ 1 ዜና መዋዕል 8
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ 1 ዜና መዋዕል 8:40