15 ንጉሡም ወርቁና ብሩ በኢየሩሳሌም እንደ ተራ ድንጋይ እንዲበዛ፣ ዝግባውም በየኰረብታው ግርጌ እንደሚገኝ የሾላ ዛፍ እንዲበዛ አደረገ።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ 2 ዜና መዋዕል 1
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ 2 ዜና መዋዕል 1:15