17 ከግብፅ ያስገቧቸውም አንዱን ሠረገላ በስድስት መቶ ሰቅል ብር፣ አንዱን ፈረስ በአንድ መቶ አምሳ ሰቅል ብር ገዝተው ነው። እነዚህንም ደግሞ ለኬጢያዊያንና ለሦርያውያን ነገሥታት ሁሉ ይሸጡላቸው ነበር።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ 2 ዜና መዋዕል 1
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ 2 ዜና መዋዕል 1:17