7 በዚያን ጊዜም ባለ ራእዩ አናኒ ወደ ይሁዳ ንጉሥ ወደ አሳ መጥቶ እንዲህ አለው፤ “በአምላክህ በእግዚአብሔር ሳይሆን በሶርያ ንጉሥ ስለ ታመንህ፣ የሶርያ ንጉሥ ሰራዊት ከእጅህ አምልጦአል።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ 2 ዜና መዋዕል 16
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ 2 ዜና መዋዕል 16:7