12 ኪራምም በመቀጠል እንዲህ አለ፤“ሰማይንና ምድርን የፈጠረ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር ይባረክ! ለእግዚአብሔር ቤተ መቅደስን፣ ለራሱም ቤተ መንግሥትን የሚሠራ፣ ብልኅነትንና ማስተዋልን የተሞላ ጥበበኛ ልጅ ለንጉሥ ዳዊት ሰጥቶአልና።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ 2 ዜና መዋዕል 2
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ 2 ዜና መዋዕል 2:12