19 ኤዶምን አሸንፌአለሁ ብለህ ራስህን በትዕቢት ክበኸዋል፤ ኮርተሃልም፤ ግን ዐርፈህ እቤትህ ተቀመጥ! በራስህና በይሁዳ ላይ ውድቀት ታመጣ ዘንድ ችግር የምትጠራው ስለምንድን ነው?”
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ 2 ዜና መዋዕል 25
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ 2 ዜና መዋዕል 25:19