27 ከዚህ በኋላ ሕዝቅያስ የሚቃጠለው መሥዋዕት በመሠዊያው ላይ እንዲቀርብ አዘዘ። መሥዋዕቱ ማረግ በጀመረ ጊዜም፣ በእስራኤል ንጉሥ በዳዊት የዜማ ዕቃዎችና በመለከት የታጀበ ዝማሬም ጀመረ።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ 2 ዜና መዋዕል 29
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ 2 ዜና መዋዕል 29:27