1 ሕዝቅያስ የእስራኤልን አምላክ የእግዚአብሔርን ፋሲካ ለማክበር በኢየሩሳሌም ወዳለው ወደ እግዚአብሔር ቤተ መቅደስ እንዲመጡ፣ ለመላው እስራኤልና ለይሁዳ መልእክት ላከ፤ ለኤፍሬምና ለምናሴም ደብዳቤ ጻፈ።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ 2 ዜና መዋዕል 30
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ 2 ዜና መዋዕል 30:1