15 በሁለተኛው ወር በዐሥራ አራተኛው ቀን የፋሲካውን በግ ዐረዱ። ካህናቱና ሌዋውያኑ አፍረው ስለ ነበር ራሳቸውን ቀደሱ፤ የሚቃጠል መሥዋዕትንም ወደ እግዚአብሔር ቤተ መቅደስ አመጡ።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ 2 ዜና መዋዕል 30
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ 2 ዜና መዋዕል 30:15