27 ሕዝቅያስ እጅግ ብዙ ሀብትና ክብር ነበረው፤ ከዚህ የተነሣም ለብሩ፣ ለወርቁ፣ ለከበሩት ዕንቁዎቹ፣ ለቅመማ ቅመሞቹ፣ ለጋሻዎቹና ለተለያዩ ውድ ዕቃዎቹ ሁሉ ግምጃ ቤቶችን ሠራ።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ 2 ዜና መዋዕል 32
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ 2 ዜና መዋዕል 32:27