8 ከእነርሱ ጋር ያለው የሥጋ ክንድ ሲሆን፣ ከእኛ ጋር ያለው ግን የሚረዳንና ጠላታችንን የሚዋጋልን አምላካችን እግዚአብሔር ነው።” ሕዝቡም የይሁዳ ንጉሥ ሕዝቅያስ በተናገረው ቃል ተበረታታ።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ 2 ዜና መዋዕል 32
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ 2 ዜና መዋዕል 32:8