33 ኢዮስያስም አስጸያፊ ጣዖታትን ሁሉ ከመላው የእስራኤል ግዛት አስወገደ፤ በእስራኤል የነበሩትም ሁሉ አምላካቸውን እግዚአብሔርን እንዲያመልኩ አደረገ፤ እርሱ በሕይወት እያለም የአባቶቻቸውን አምላክ እግዚአብሔርን ከመከተል ወደ ኋላ አላሉም።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ 2 ዜና መዋዕል 34
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ 2 ዜና መዋዕል 34:33