8 ዐሥር ጠረጴዛ ሠርቶም ወደ ቤተ መቅደሱ በማስገባት አምስቱን በስተ ደቡብ፣ አምስቱን ደግሞ በስተ ሰሜን በኩል አኖራቸው፤ ደግሞም አንድ መቶ ጐድጓዳ የወርቅ ሳሕኖች ሠራ።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ 2 ዜና መዋዕል 4
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ 2 ዜና መዋዕል 4:8