11 ሰሎሞንም፣ “የእግዚአብሔር ታቦት የገባበት ቦታ ሁሉ ቅዱስ ስለ ሆነ፣ ሚስቴ በእስራኤል ንጉሥ በዳዊት ቤተ መንግሥት መኖር አይገባትም” በማለት የፈርዖንን ልጅ ከዳዊት ከተማ እርሱ ወደሠራላት ቤተ መንግሥት አመጣት።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ 2 ዜና መዋዕል 8
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ 2 ዜና መዋዕል 8:11