19 በዚያ ጊዜ፣ያስጨነቁሽን ሁሉ እቀጣለሁ፤አንካሶችን እታደጋለሁ፤የተበተኑትንም እሰበስባለሁ፤በተዋረዱበት ምድር ሁሉ፣ለውዳሴና ለክብር አደርጋቸዋለሁ።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ሶፎንያስ 3
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ሶፎንያስ 3:19