ሶፎንያስ 3:20 NASV

20 በዚያን ጊዜ እሰበስባችኋለሁ፤ያን ጊዜ ወደ አገራችሁ እመልሳችኋለሁ፤ዐይናችሁ እያየ፣ምርኮአችሁን በምመልስበት ጊዜ፣መከበርንና መወደስን፣በምድር ሕዝብ ሁሉ መካከል እሰጣችኋለሁ”፤ይላል እግዚአብሔር።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ሶፎንያስ 3

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ሶፎንያስ 3:20