አሞጽ 2:1

መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም

1እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤“ስለ ሦስቱ የሞዓብ ኀጢአት፣ይልቁንም ስለ አራቱ፣ ቊጣዬን አልመልስም፤የኤዶምን ንጉሥ ዐጥንት፣ዐመድ እስኪሆን ድረስ አቃጥሎአልና፤

አሞጽ 2:1 — NASV