አሞጽ 2:3

መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም

3ገዧን እደመስሳለሁ፣አለቆቿንም ሁሉ ከንጉሥዋ ጋር እገድላለሁ፤”ይላል እግዚአብሔር።

አሞጽ 2:3 — NASV