ዘካርያስ 8:23 NASV

23 እግዚአብሔር ጸባኦት እንዲህ ይላል፤ “በእነዚያም ቀናት ከየወገኑና ከየቋንቋው ዐሥር ሰዎች የአንድን አይሁዳዊ ልብስ ዘርፍ አጥብቀው በመያዝ፣ “ ‘እግዚአብሔር ከእናንተ ጋር እንዳለ ሰምተናልና አብረን እንሂድ’ ” ይሉታል።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ዘካርያስ 8

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ዘካርያስ 8:23