22 ከዚያም ሁላችሁ ወደ እኔ መጥታችሁ፣ “ምድሪቱን እንዲሰልሉልን ሰዎች አስቀድመን እንላክ፤ እነርሱም ወደዚያ የሚያደርሰንን መንገድና የምንሄድባቸውን ከተሞች በማጥናት ተመልሰው ይነግሩናል” አላችሁ።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ዘዳግም 1
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ዘዳግም 1:22