17 አምላካችሁ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) የአማልክት አምላክ (ኤሎሂም)፣ የጌቶች ጌታ (አዶናይ) ታላቅ አምላክ (ኤሎሂም)፣ ኀያልና የሚያስፈራ፣ አድልዎ የማያደርግ፣ መማለጃም የማይቀበል ነውና።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ዘዳግም 10
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ዘዳግም 10:17