14 አምላክህ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) ወደሚሰጥህ ምድር ስትገባ፣ በምትወርሳትና በምትቀመጥባት ምድር፣ “በዙሪያዬ እንዳሉት አሕዛብ ሁሉ፣ እኔም በላዬ ንጉሥ ላንግሥ” ብትል፣
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ዘዳግም 17
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ዘዳግም 17:14