ዘዳግም 19:9 NASV

9 አምላክህን እግዚአብሔርን (ኤሎሂም ያህዌ) እንድትወድና ምንጊዜም በመንገዱ እንድትሄድ ዛሬ የማዝህን እነዚህን ሕግጋት ሁሉ በጥንቃቄ የምትጠብቅ ከሆነ፣ በእነዚህ ላይ ሌሎች ሦስት ከተሞችን ትጨምራለህ።

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ዘዳግም 19

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ዘዳግም 19:9