7 ወንድምህ ስለ ሆነ ኤዶማዊውን አትጸየፈው፤ መጻተኛ ሆነህ በአገሩ ኖረሃልና ግብፃዊውን አትጥላው።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ዘዳግም 23
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ዘዳግም 23:7