36 እግዚአብሔር (ያህዌ) አንተንና በላይህ ያነገሥኸውን ንጉሥ፣ አንተና አባቶችህ ወደማታውቁት ሕዝብ ይወስዳችኋል፤ ከዚያም ከዕንጨትና ከድንጋይ የተሠሩ ሌሎች አማልክትን ታመልካለህ።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ዘዳግም 28
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ዘዳግም 28:36