48 በራብና በጥም፣ በእርዛትና በከፋ ድኽነት እግዚአብሔር (ያህዌ) የሚያስነሣብህን ጠላቶችህን ታገለግላለህ፤ እስኪያጠፋህም ድረስ በዐንገትህ ላይ የብረት ቀንበር ይጭንብሃል።
ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ዘዳግም 28
ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ዘዳግም 28:48