ዘዳግም 30:1 NASV

1 በፊትህ ያስቀመጥሁት ይህ በረከትና መርገም ሁሉ በአንተ ላይ ሲመጣና አምላክህ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) በትኖህ በምትኖርበት አሕዛብ መካከል ሆነህ ወደ ልብህ ተመልሰህ ነገሮቹን በምታስተውልበት ጊዜ፣

ሙሉ ምዕራፍ ማንበብ ዘዳግም 30

ዐውደ-ጽሑፍ ይመልከቱ ዘዳግም 30:1