ዘዳግም 4:11

መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም

11ተራራው በጥቍር ደመናና በድቅድቅ ጨለማ ተውጦ ሳለ ነበልባሉ ሰማይ እስከሚደርስ ድረስ በተቃጠለ ጊዜ መጥታችሁ ከተራራው ግርጌ ቆማችሁ።

ዘዳግም 4:11 — NASV